ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ ያወጣው የውጪ ምንዛሪ መመሪያ ማሻሻያ ....
Автор: Sheger FM 102.1 Radio
Загружено: 2026-02-18
Просмотров: 567
Описание:
የካቲት 11/2018
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ ያወጣው የውጪ ምንዛሪ መመሪያ ማሻሻያ ተከትሎ በባንኮች እና በንግዱ ማህበረሰብ እንዴት እየተተገበረ ነው?
በዚህ ጉዳይ የተወሰኑ የሸቀጥና ምርት ላኪዎች፤ የሚያገኙትን የውጭ ምንዛሬ ከመመርያው ውጭ ያመጡትን የውጭ ምንዛሪ ፤ ያለ ምንም የጊዜ ገደብ በሒሳባቸው ላይ እንዲቀመጥ እየጠየቁ እንደሆነ ሰምተናል።
ሆኖም ግን ብሔራዊ ባንክ ያወጣው የውጭ ምነዛሪ ማሻሻያ ነው፤ ለአገልግሎት ላኪዎች ብቻ ነው።
አገልግሎት ላኪዎች ከወጪ ንግድ የሚያገኙትን የውጭ ምንዛሪ ፤ ሙሉ በሙሉ ያለ ግዜ ገደብ ሂሳባቸው ላይ እንዲይዙ ፈቀደ እንጂ ለሸቀጥ አይደለም፡፡
አገልግሎት የሚባሉት የማማከር፤ ጥናት ምርምር እና ሌሎች ናቸው፡፡
ሸቀጥ ደግሞ ፤ ቡና ፤ አበባ ፤ ፍራፍሬና ሌሎች ምርቶችን የተመለከተ ነው፡፡
በዚህ ጉዳይ ተጨማሪው ማብራሪያ ጠይቀናል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://shorturl.at/18TS1
Telegram : https://shorturl.at/68aeK
Facebook፡ https://shorturl.at/tm5Q4
WhatsApp : https://shorturl.at/8vwRx
X :- https://x.com/shegerfm?s=2
LinkedIn: https://shorturl.at/Vfe6i
Tiktok : https://shorturl.at/lhYiv
Instagram: https://shorturl.at/9X4S7
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: