ምርታቸውን በከፍተኛ ዋጋ የሸጡ የቡና ገበሬዎች
Автор: VOA Amharic
Загружено: 2024-12-24
Просмотров: 1060
Описание:
ቡናቸውን በቀጥታ ለዓለም አቀፍ ገበያ ያቀረቡ የሲዳማ አርሶ አደሮች የቡና ምርታቸውን በከፍተኛ ዋጋ መሸጣቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።
በዓለም አቀፍ ደረጃ የልዩ ጣዕም ቡና ባለቤቶችን በየዓመቱ እያወዳደረ የሚሸልመው ካፕ ኦፍ ኤክሰሌንሲ (COE) የተባለ ዓለም አቀፍ ድርጀት የኢትዮጵያ ፕሮጀከት ማናጀር አቶ እንዳለ አስፋው ከኢትዮጵያ የ600 አርሶ አደሮች ቡና ተወዳድሮ የ40ዎቹ ቡና አሸናፊ መኾኑን አረጋግጠዋል።
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዲሬክተር ዶ.ር አዱኛ ደበላ የኢትዮጵያ ቡና በዓለም በከፍተኛ ዋጋ መሸጡን ተናግረዋል።
የCOE ዕውቅና መርኃ ግብር የአርሶ አደሮች በጥራት እንዲያመርቱ አነሳስቷቸዋል ሲሉ ተናግረዋል።
- - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -
🔷 የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሊንኮችን በመጫን ይከተሉን።
ፌስቡክ - / voaamharic
ኢንስታግራም - / voaamharic
X - / voaamharic
ዌብሳይት - https://amharic.voanews.com
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ፡- / voaamharic
☎️የስልክ መሥመራችን 202-205-9942 የውስጥ መሥመር 14 ነው።
📡 ቪኦኤ-አማርኛ ስለ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ አፍሪካ፣ ዩናይትድ ስቴትስ እና ዓለም አቀፍ በዲጂታል፣ በራዲዮና በቴሌቪዥን ዜናና ዘገባዎችን ለአድማጭና ለተመልካች ያቀርባል።
VOA Amharic reaches our audience on digital, radio, and TV, delivering news and content about Ethiopia, Eritrea, Africa, and the United States. We will also be bringing you Health Shows, Youth Shows, Democracy Field, Women’s Shows, and Sports Shows on different days, stay tuned.
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: