ኢየሱስ ክርስቶስን ወደ አለም እንዲመጣ ያደረገው ማነው? - ዶክተር ዳግ |
Автор: Ethiopian AG 6K Church
Загружено: 2026-02-08
Просмотров: 33
Описание:
ርዕስ:- ኢየሱስ ክርስቶስን ወደ አለም እንዲመጣ ያደረገው ማነው?
የዕለቱ ሰባኪ:- ዶክተር ዳግ
የመጽ.ቅ.ክ:- ማቴዎስ 1:1-25
''................¹⁷ እንግዲህ ትውልድ ሁሉ ከአብርሃም እስከ ዳዊት አሥራ አራት ትውልድ፥ ከዳዊትም እስከ ባቢሎን ምርኮ አሥራ አራት ትውልድ፥ ከባቢሎንም ምርኮ እስከ ክርስቶስ አሥራ አራት ትውልድ ነው።
¹⁸ የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች።
¹⁹ እጮኛዋ ዮሴፍም ጻድቅ ሆኖ ሊገልጣት ስላልወደደ በስውር ሊተዋት አሰበ።
²⁰ እርሱ ግን ይህን ሲያስብ፥ እነሆ የጌታ መልአክ በሕልም ታየው፥ እንዲህም አለ፦ የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ፥ ከእርስዋ የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ።
²¹ ልጅም ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ።
²² በነቢይ ከጌታ ዘንድ፦
²³ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው።
²⁴ ዮሴፍም ከእንቅልፉ ነቅቶ የጌታ መልአክ እንዳዘዘው አደረገ፤ እጮኛውንም ወሰደ፤
²⁵ የበኩር ልጅዋንም እስክትወልድ ድረስ አላወቃትም፤ ስሙንም ኢየሱስ አለው። ''
በግርግም የተወለደው ማነው?
የአብርሐም ዘር /ለአብርሐም በዘፍጥረት መጽሐፍ ላይ የተነገረው ቃል ፍጻሜ ነው/
የዳዊት ልጅ / በ2ሳሙኤል 7:16 ''.... ዙፋንህ ለዘላለም ይፀናል.... ''
ከኢየሱስ መወለድ ጋር መነሳት ያለበት;-
1. ዮሴፍ
ዮሴፍ ጻድቅ ሰው ነበረ የእግዚአብሔር የተስፋ ቃል እንዲፈጸም ......
2. ማርያም
ማርያም ታላቅና ተአምር የሆነው ....ይሆን ዘንድ እንደቃልህ ይሁን በማለት ተቀበለች
3. የእግዚአብሔር ጉዳይ ነው /በዘፍጥረት 3:15 እግዚአብሔር የተናገረውን ነገር ነው የፈጸመው
እግዚአብሔር ይባርካችሁ
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: