አገልግሎታችንን እንዴት እንፈጽም? | መጋቢ ሐዋርያው መርጊያ አብዲሳ - Ethiopian AG 6K Church
Автор: Ethiopian AG 6K Church
Загружено: 2025-12-17
Просмотров: 109
Описание:
አገልግሎታችንን እንዴት እንፈጽም? | መጋቢ ሐዋርያው መርጊያ አብዲሳ - Ethiopian AG 6K Church
የእለቱ ሰባኪ፦ ሐዋርያው መርጊያ አብዲሳ
የመጽ.ቅ.ክ. 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፡1-5
¹ በእግዚአብሔር ፊት በሕያዋንና በሙታንም ሊፈርድ ባለው በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ፊት፥ በመገለጡና በመንግሥቱም እመክርሃለሁ፤
² ቃሉን ስበክ፥ በጊዜውም አለጊዜውም ጽና፥ ፈጽመህ እየታገሥህና እያስተማርህ፥ ዝለፍና ገሥጽ ምከርም።
³ ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርት የማይታገሡበት ዘመን ይመጣልና፤ ነገር ግን ጆሮቻቸውን የሚያሳክክ ስለ ሆነ፥ እንደ ገዛ ምኞታቸው ለራሳቸው አስተማሪዎችን ያከማቻሉ።
⁴ እውነትንም ከመስማት ጆሮቻቸውን ይመልሳሉ፥ ወደ ተረትም ፈቀቅ ይላሉ።
⁵ አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፥ መከራን ተቀበል፥ የወንጌል ሰባኪነትን ሥራ አድርግ፥ አገልግሎትህን ፈጽም።
ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ ፦
በእውነተኛ ትምህርቱ ጸንቶ እንዲቆም
ደህንነቱን እንዲጠብቅ
ሐሰተኛ አስተማሪዎችን እንዲከላከል
አገልግሎቱን እስከ መጨረሻው አጽንቶ እንዲይዝ ይመክረዋል
የእግዚአብሔር ቃል ስለ አገልግሎት እና ስለ አገልጋዮች ፦
የንጉሥ ካህናት. . . 1ጴጥሮስ 2፡9
በፊቱ ትቆሙና ታገለግሉት ዘንድ አገልጋዮቹም ትሆኑ ዘንድ ታጥኑለትም ዘንድ እግዚአብሔር መርጧችሗል . . 2 ኛ ዜና 29፡11
የማስታረቅ አገልግሎት 2ኛ ቆሮንቶስ 5፡17-20
መልካሙን ስራ ለማድረግ በክርስቶስ ተፈጠርን ኤፌ. 2፡10
ጳውሎስ” መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ . . . “2ጢሞ. 4፡6
ኢየሱስ “እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ስራ ፈጽሜ አከበርኩህ “ ዮሐንስ 17፡4
አገልግሎታችንን እንዴት እንፈጽም?
1. በተሰጠን አገልግሎት ታማኝ በመሆን 1ጢሞ. 1፡12 ማቴ. 24፡45 ዕብራ.3፡1
2. ዋጋ በመክፈል
በምድር ሳላችሁ መከራ አለባችሁ ዮሐ.16፡33
ሙሴ ዕብራ.11፡24 36
ጳውሎስ 2ቆሮ 11፡23 -28
3. በትጋት በማገልገል
ሲተጉ የሚያገኛቸው . . .
ገብረ ጉንዳን . . ምሳሌ 6፡6-8 ዕብራ.6፡12
4. ፍሬ በማፍራት ዮሐ. 15፡8,16
እግዚአብሔር ይባርካችሁ
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: