በኦሮሚያ፣ አማራ እና ትግራይ ክልሎች ያለው “የግጭት አውድ”፤ የሰብአዊ መብት ጥበቃ ስራዎችን “ፈታኝ ማድረጉ” ተገለጸ| EHRC| Birhanu Adelo
Автор: Ethiopia Insider
Загружено: 2026-02-24
Просмотров: 296
Описание:
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሶስት ክልሎች ያለው “የግጭት አውድ” የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ስራውን “ፈታኝ” እንዳደረገበት የገለጸው ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 17፤2018 በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው።
ይሁንና ሰዎች አግቶ ከመሰወር ጋር በተገናኘ ያለው የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ባለፉት ጥቂት ወራት ውስጥ “እየቀነሰ” መሄዱን የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ገልጸዋል።
የአትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር አቶ ብርሃኑ አዴሎ ከሰሞኑ እነ አቶ ዮሐንስ ቧያለው እና አቶ ክርስቲያን ታደለን በጎበኙበት ወቅት ከሰብዓዊ መብት አያያዝ ጋር በተገናኘ መነጋገራቸውንም ተናግረዋል። ኮሚሽነሩ ከሰሞኑ ሌላ ጉብኝት እንደሚያደርጉም ገልጸዋል።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በትግራይ ክልል ስር በነበሩ አምስት የምርጫ ክልሎች “በቀጥታ” ምርጫ እንዲካሄድባቸው ትላንት ወስኗል። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 17፤ 2018 መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔን በሚመለከት ተጠይቀው ምላሽ ሰጥተዋል። ምላሻቸውን ከቪዲዮው ይከታተሉ።
የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ትኩስ ዜናዎችን እና ወቅታዊ ዘገባዎችን ለመከታተል፦
ድረ ገጽ ፦ http://ethiopiainsider.com
ፌስቡክ ፦ / ethiopiainsider
ትዊተር (ኤክስ) ፦ / ethiopiainsider
ቴሌግራም፦ https://t.me/EthiopiaInsiderNews
ቲክቶክ፦ / ethiopiainsider
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: