"ፍቼ ጫምባላላ የሲዳማ እና የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የዓለም ቅርስ የሆነ የዘመን መለወጫ በዓል ነው" - ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ |
Автор: EBC
Загружено: 2026-03-15
Просмотров: 2605
Описание:
የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ፣ ፍቼ ጫምባላላ በዩኔስኮ የተመዘገበ የሰው ልጅ የማይዳሰስ ቅርስ መሆኑን ገልጸው፣ በዓሉ የአብሮነት፣ የፍትሕና የሰላም ተምሳሌት መሆኑን አብራርተዋል። ይህ የዘመን መለወጫ ሥርዓት ከሲዳማ ሕዝብ አልፎ የኢትዮጵያና የዓለም ኩራት መሆኑን የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ እሴቶቹን ጠብቆ ለትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ አሳስበዋል። በዓሉ ዛሬ በሐዋሳ በታላቅ ድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
#Ethiopia #FicheeChambalaalla #Sidama #WorldHeritage #UNESCO #DestaLedamo #CulturalIdentity #Unity #Hawassa #ኢትዮጵያ #ፍቼ_ጫምባላላ #ሲዳማ #ደስታ_ሌዳሞ #ቅርስ #ባህል #ታሪክ
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: