በትግራይ በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ/ Multi Purpose Cash of Over 18 Million Birr to Tigray
Автор: Ethiopian Red Cross
Загружено: 2026-01-14
Просмотров: 200
Описание:
ማኅበሩ በትግራይ ክልል በአበርገለ የጭላ ወረዳ በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከኔዘርላንድና ዴንማርክ ቀይ መስቀል ማኅበራት እንዲሁም በአውሮፓ ህብረት የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅት ጋር በመተባበር በ ECHO HIP ፕሮጀክት አማካኝነት በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን በአበርገለ የጭላ ወረዳ፣ ተደጋጋሚ ድርቅ ለሚያጠቃቸው በተኽለወይኒ፤ በስየ እና ስምረት ለቀበሌዎች ለሚገኙ1500 የቤተሰብ አስተዳዳሪዎች ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
--------------------------
ERCS Provides Multi Purpose Cash Assistance (MPCA) of Over 18 Million Birr to Drought-Affected Families in Abergele Yechila Woreda, Tigray Region.
The Ethiopian Red Cross Society’s Tigray Regional Branch Office, in collaboration with the Netherlands and Danish Red Cross and the European Union Civil Protection and Humanitarian Aid Operations, has provided Multi Purpose Cash Assistance (MPCA of over 18 million birr to drought-affected families in Abergele Yecla Woreda, Tigray Region, through the ECHO HIP project.
1,500 households in Tekleweini , Siye and Simret Kebeles were provided with Multi-Purpose Cash Assistance (MPCA) of over 18 Million Birr.
We Live for Humanity!
#Tigray #ECHO #NetherlandsRedCross #DanishRedCross #ERCS #Humanity #DisasterResponse #Ethiopia #EthiopianRedCross
-------------------------
በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች ስለ ኢትዮጵያ ቀይመስቀል ማኅበር ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት👇
📌ድረ-ገጽ፦ https://redcrosseth.org/
📌ፌስቡክ፦ / ethiopianredcross
📌 ሊንክዲን፡- / ethiopian-red-cross-society
📌ኤክስ(ቲዊተር)፦ https://x.com/EthioRedCross
📌ቴሌግራም፦ t.me/ERCSHQ
📌 ቲክቶክ፡- / ercs1935
📌 ፍሊክር ፡- https://www.flickr.com/photos/1376156...
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: