ለወለጋው ግድያ “ቁጥር አንድ ተጠያቂው መንግስት ነው” - ባልደራስ | Balderas message of condolences for Wollega killing
Автор: Ethiopia Insider
Загружено: 2021-04-01
Просмотров: 481
Описание:
የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ከትላንት በስቲያ በምዕራብ ወለጋ ለተፈጸመው ግድያ “ቁጥር አንድ ተጠያቂው መንግስት ነው” አለ። ተደጋጋሚ “የማንነት ተኮር ጥፋት” ለመፈጸሙ ምክንያቱ፤ መንግስት ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የጸጥታውን ሁኔታ አጽንቶ የህዝቡን ዋስትና መጠበቅ ባለመቻሉ መሆኑም ገልጿል።
ፓርቲው ይህን ያለው የምርጫ ማኒፌስቶውን ይፋ ለማድረግ ዛሬ ሐመስ መጋቢት 23፤ 2013 በአዲስ አበባ ባዘጋጀው መድረክ ላይ ነው። “የመንግስት ቀዳሚ ተግባር የዜጎችን ደህነንት እና ጸጥታ፣ ህግ እና ደንብን ማስከበር ነው” ያሉት የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ የፖሊሲ ጉዳዮች ኃላፊ የሆኑት አቶ አምሃ ዳኛው፤ ባለፉት ሶስት ዓመታት በኢትዮጵያ ውስጥ ይህ ሁኔታ አለመኖሩን በማንሳት “መንግስት የዜጎቹን ህልውና ለማስጠበቅ አልቻለም" ሲሉ ነቅፈዋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ትኩስ ዜናዎችን እና ወቅታዊ ዘገባዎቻችን ለመከታተል፦
ድረ ገጽ ፦ http://ethiopiainsider.com
ፌስቡክ ፦ / ethiopiainsider
ትዊተር ፦ / ethiopiainsider
#ወለጋ #ግድያ #ባልደራስ #ኢትዮጵያ #Wollega #Balderas #Ethiopia
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: