ዕብራውያን 6 አማኞች ድነታቸውን እንደሚያጡ ይናገራልን?
Автор: አፖሎጊያ - ἀπολογία
Загружено: 2019-11-11
Просмотров: 2739
Описание:
ዕብራውያን 6 ብዙ ክርስቲያኖች የሚፈሩት ክፍል ነው:: ምክኒያቱም ድነታቸውን እንደሚያጡ የሚናገር ክፍል ስለሚመስላቸው ነው:: ነገር ግን ክፍሉ የተገላቢጦሽ መልዕክት ይዟል:: አማኞች ናቸው ወይም አይደሉም ብለን እንኳን ክፍሉ ላይ የተጠቀሱ አካላትን ብንፈታው በሁለቱም አማኞች - ዳግም የተወለዱ ከእምነት እንደማይጎድሉ የሚያስረግጥ ክፍል ነው::
ዕብ 6:17-18 ስለዚህም እግዚአብሔር፥ #የተስፋውን_ቃል_ለሚወርሱ ፈቃዱ እንደ ማይለወጥ አብልጦ ሊያሳያቸው ስለ ፈቀደ፥ እግዚአብሔር ሊዋሽ በማይቻል በሁለት በማይለወጥ ነገር፥ በፊታችን ያለውን ተስፋ ለመያዝ #ለሸሸን_ለእኛ ብርቱ መጽናናት ይሆንልን ዘንድ፥ #በመሓላ በመካከል ገባ
ታላቅ ተስፋ - የማይጠፋ መዳን!
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: