አማኞች መባ - አስራት - በኩራት ለቤተ ክርስቲያን መስጠት አለባቸውን?
Автор: አፖሎጊያ - ἀπολογία
Загружено: 2019-12-22
Просмотров: 2361
Описание:
#Subscribe
በዛሬዋ "ቤተ ክርስቲያን" ቅዱሳን ገንዘብ እንዳይዙ እንዳይሰሩ የለፉበትም ገቢ የራሳቸው አይሁን የተባለ ይመስል እዚህም እዚያም በተነሱ መንፈሳዊ ጭምብልን ባጠለቁ ሰዎች ቅዱሳን ሲበዘበዙ ይታያል:: መስጠት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቢሆንም በብሉይ አካሄድ ቅዱሳንን ግንዘብ መቀበል አግባብ አይደለም:: በዚህ ቪድዮ ወደ መጨረሻ ላይ እንደተናገርኩት - ወንጌላችን ያለ ገንዘብ ቢመጣም ያለ ገንዘብ ግን መስራት አስቸጋሪ ስለሆነ አማኞች ገንዘባቸውን ለነዚህ አላማዎች በልግስና መስጠት አለባቸው:: ነገር ግን በመባ በአስራት እና በኩራት እንዲሁም በስጦታ ስም አይደለም:: ይህ አዲስ ኪዳናዊ አይደለም::
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: