DW Amharic የአርብ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
Автор: DW Amharic
Загружено: 2026-02-27
Просмотров: 3236
Описание:
የየካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
ኢትዮጵያና አዘርባጃን የመከላከያ ትብብር ሥምምነት ተፈራረሙ። ከትናንት ጀምሮ አዘርበጃንን የሚጎበኘዉ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የመሩት ከፍተኛ የባለሥልጣናት ልዑክ ከአዘርባጃን አቻዎቹ ጋር ከመከላከያ በተጨማሪ «በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ» የመግባቢያ ሥምምነት መፈራረሙን ዐቢይ አስታዉቀዋል።
አማጺው M23 ቡድን ለቆ በወጣበት ምሥራቅ ኮንጎ ውስጥ የ171 ሰዎች አስከሬን በሁለት የጅምላ መቃብሮች ውስጥ መገኘታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ ።
ኢራንን እንደምትደበድብ የምታስፈራራው ዩናይትድ ስቴትስ እጅግ አስፈላጊ ያልሆኑ የኤምባሲ ሠራተኞቿ ከእስራኤል እንዲወጡ ዛሬ ፈቀደች።
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: