አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት መቀመጫ ማግኘት አለባት - አንቶኒዮ ጉተሬዝ | UN Security Council | Giorgia Meloni
Автор: EBC
Загружено: 2026-02-14
Просмотров: 1934
Описание:
አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት የሚገባትን መቀመጫ መከልከል የማይቻል መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ገለጹ። በአፍሪካ ኅብረት 39ኛው ጉባኤ ላይ የተገኙት ዋና ጸሐፊው እና የጣሊያኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ፣ የአፍሪካን እኩል ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ በአጽንኦት ተናግረዋል።
#Ethiopia #UN #AfricaReform #GiorgiaMeloni #AntonioGuterres #AddisAbaba #GlobalJustice #39thAUSummit
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: