በየቀኑ የ እግዚአብሔርን ድንቅ ስራ አያለው!የ መቄዶንያ መስራች የ ክ/ዶ ቢኒያም ምስክርነት!!
Автор: SHEGER INFO
Загружено: 2026-03-07
Просмотров: 14937
Описание:
"በየቀኑ የ እግዚአብሔር በረከት ይደንቀኛል"ከ ክ/ዶ ቢኒያም በለጠ የ መቄዶንያ የአረጋውያን እና የ አእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች ጋር ባደረግነው ቆይታ በ ድርጅቱ በየቀኑ ከ 3 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እየወጣ ታላላቅ መሠረተ ልማቶች እየተከናወኑ በ የወሩ ደግሞ አዳዲስ ቅርንጫፎች ይከፈታሉ ይሄ ሁሉ የ እግዚአብሔር በረከት ነው ሲል አስደናቂ ምስክርነት ሰጥቶናል ሁሉም ኢትዮጵያዊ መጋቢት 6 2018 በሚደረገው ታላቅ የ ገቢ ማሰባሰቢያ ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርቧል። ይህን ልዩ ቆይታ ተከታተሉ።
ለ ሸገር ኢንፎ አዲስ የሆናችሁ ሰብስክራይብ በ ማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: