የሊቢያ ፕሬዚዳንታዊ ካውንስል ሰብሳቢ ለ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ አዲስ አበባ ገቡ | AU Summit | Ethiopia | Libya | Welcome |
Автор: EBC
Загружено: 2026-02-13
Просмотров: 2890
Описание:
የሊቢያ ፕሬዚዳንታዊ ካውንስል ሰብሳቢ ሞሀመድ አል-መንፊ ለ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ አዲስ አበባ ገብተዋል። ሰብሳቢው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
#Ethiopia #Libya #MohamedAlMenfi #AUSummit2026 #AddisAbaba #PeaceMinister #Diplomacy #AfricaUnited #39thAUSummit
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: