የመቶ አለቃ ወንድወሰን በ21ኛ ክፍለ ጦር ተሰልፎ በወልዲያ ግምባር ተልዕኮን በብቃት ተወጥቷል (ነሐሴ 18/2013 ዓ.ም)
Автор: AMN-Addis Media Network
Загружено: 2021-08-24
Просмотров: 616
Описание:
በየዘመኑ ጀግኖች የምታፈራው ኢትዮጵያ ዛሬም ታሪክ ሰሪ የሆነው ትውልድ ያፈራቸውና በደማቸው ታረክ እየጻፉ ያሉ ጀግኖችን ማየት ጀምረናል፡፡
በባንዳነት የተሰለፈውንና የውጭ ተልእኮውን ለማስፈጸም እየተሯሯጠ የሚገኘውን አሸባሪው ህወሀትንና ግብረ አበሮቹን እስከ መጨረሻው ለመደምሰስ እየተደረገ ባለው እልህ አስጨራሽ ፍልሚያ ውስጥ ከተወለዱ ጀግኖች ውስጥ መቶ አለቃ ወንድወሰን አንዱ ነው፡፡
የመቶ አለቃ ወንድወሰን በ21ኛ ክፍለ ጦር ተሰልፎ በወልዲያ ግምባር የጥቁር ውሀንና በጋሸና ግንባር ደግሞ የጋሸናን ከተማ ነጻ ያወጣችውን ሻለቃ እየመራ በድል አድራጊነት ተልእኮውን በብቃት ተወጥቷል ፡፡
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: