DW Amharic የየካቲት 10 ቀን 2019 ዓ.ም. የዓለም ዜና
Автор: DW Amharic
Загружено: 2026-02-17
Просмотров: 23373
Описание:
የየካቲት 10 ቀን 2019 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና የትግራይ ክልል ኃይሎች በትግራይ ክልል ድንበር ላይ በብዛት እየሰፈሩ ነው ሲሉ አንድ ዲፕሎማት መናገራቸውን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት AFP ዘገበ። ማንነታቸውን ያልተገለጸው ዲፕሎማቱ «የፌደራሉ ሠራዊት ትግራይን ከቧል ፤« የትግራይ ክልል ኃይሎችም ድንበሮቻቸው ላይ እየሰፈሩ ነው» በማለት ተናግረዋል።
የቱርክዬ ፕሬዝዳንት ረጀብ ተይፕ ኤርዶሃን ዛሬ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በተቀሰቀሰ ግጭት 15 ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎችና አንድ የምክር ቤት አባል ተናገሩ።
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: