ለ48ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተሳታፊዎች አቀባበል በአዲስ አበባ @ethiopiannewsagency
Автор: Ethiopian News Agency (ENA)
Загружено: 2026-02-10
Просмотров: 4119
Описание:
የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ48ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ሲገቡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አመራሮች አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤም ጅማሮውን የካቲት 4 እና 5 ቀን 2018 ዓ.ም በ48ኛው የሕብረቱ የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት ስበሰባ በማድረግ የካቲት 7 እና 8 ቀን 2018 ዓ.ም የአህጉሪቱ አባል ሀገራት መሪዎች በተገኙበት ጉባኤው የሚካሄድ ይሆናል።
#ENA_News #ENA #Ethiopian_News #EthiopiaNews #DailyNews #Todays_News #Mereja #Ethiopia_Today #EthiopianNewsToday #የኢትዮጲያ_ዜና #ENA #Ena_News #Ethiopian_News #Ethiopian_News_Agency #Today's_News #ሰበር_ዜና #ዜና_ዛሬ #Update_news #Mereja #መረጃ #addis_mereja #አዲስ_መረጃ #ሰበር_ዜና #አማረኛ_ዜና #amaregna_zena #amharic_news #Mn_addis #news #yegna_mereja #tikus_mereja #ትኩስ_መረጃ #zena_kemesha #addis_neger #አዲስ_ነገር #Amharic_news #ኢዜአ #የኢትዮጵያ_ዜና_አገልግሎት #የሀገር_ውስጥ_ዜና #የውጭ_ዜና #ቢዝነስ #ስፖርት
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: