የጥንቆላ ስራቸውን ይከተሉ የነበሩትን 28 ሰዎች ይዘው ወደ እግዚአብሔር ቤት የተመለሱት ጠንቋይ
Автор: በአባቶችሽ ፈንታ Beabatochish Fenta
Загружено: 2022-10-25
Просмотров: 3965
Описание:
ማህበራችን በውስጡ እግዚአብሔር የፈቀደላቸው ትንሽ የማይባሉ ኑሯቸውን በ ሀገር ውስጥም በሀገር ውጭም ያረጉ አባላት ያሉት ሲሆን አላማውም እውነተኛይቱን ቅድስት ቤተክርስቲያን የምታስተምረውን ወንጌል በ አራቱም ማዕዘን ማዳረስ ህንፃ ስላሴን በአለም ካለው ክፉ ነገር እንዲርቁ ማንቃትና ለክብር ማብቃት ነው :: ነገር ግን አሁን በሀገራችን ላይ ባለው ነባራዊ ሁኔታ ምክንያት ይሄን ማድረግ ባለመቻሉ እና ማስተማር የሚቻለው ሰው በህይወት ሲኖር ነው ብሎ በማሰብ ባለው አቅም ችግረኞችን ተፈናቃዮችን በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች እየተዘዋወረ የለት ጉርስ ,የለት ልብስ እየደጎመ ይገኛል:: ይሄን ተግባር መደገፍ እና የበኩላችሁን ማድረግ የበረከቱ ተካፋይ መሆን ከፈለጋችሁ በማህበሩ አካውንት እግዚአብሄር የፈቀደላችሁን ገቢ በማድረግ ወይም ከ ፅፈት ቤቱ ጋር በመነጋገር አብራችሁ መስራት የምትችሉ መሆኑን ስንገልፅ በደስታ ነው:: የተሰሩ ስራወችን በቪዲወ እዚሁ የማህበሩ ቻናል ላይ አይታችሁ ከኛጋ መስራትን ለወገን መድረስን ችላ አትበሉ::
የማህበሩ አካውንት---(1000-308-228-529) ብዙነሽ ተስፋየ,,,አላምረው ጥላሁ ,, እሸቱ ሹምየ በሚል ስም በ ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ የተከፈተ ::
የፅፈት ቤቱ የእጅ ስልክ....
1,ዲ/ን ተመስገን.....ሰብሳቢ...0912759668 ወይም0945933949
2,ሊቀ ስዩማን ካሳሁን....ምክትል ሰብሳቢ...0911733012
3,ዲ/ን ቤዛ ...ዋና ፀሀፊ... 0918231536
ቻናሉን ሰብስክራይብ, ቪዲወወችን ላይክ እና ሸር በማድረግ የበጎ ተግባር ተባባሪ ይሁኑ::
#Babatocheshfenta#ባባቶችሽፈንታ
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: