አስተማማኝና ዘላቂ የባሕር በር የማግኘት መብታችን ከዓድዋ ሰማዕታት አደራ የማይነጠል ነው - ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ | Adwa 130 | ETV |
Автор: EBC
Загружено: 2026-03-02
Просмотров: 2758
Описание:
አስተማማኝና ዘላቂ የባሕር በር የማግኘት መብታችን ከዓድዋ ሰማዕታት አደራ የማይነጠል መሆኑን ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ገለጹ። የ120 ሚሊዮን ሕዝብ ዕጣ ፋንታ የሚወሰነው ኢትዮጵያ በየብስ እግር ሙቅ አለመታሰሯ ሲረጋገጥ መሆኑንና የዓድዋ መንፈስ ቅጥረኝነትን እንደሚጸየፍ ፕሬዝዳንቱ አሳስበዋል።
#Ethiopia #Adwa130 #TayeAtskeSelassie #SeaOutlet #Sovereignty #NationalPride #VictoryOfAdwa #Patriotism #NoToProxy #ኢትዮጵያ #ዓድዋ #የዓድዋ_ድል #ታዬ_አጽቀሥላሴ #የባሕር_በር #ሉዓላዊነት #አንድነት #ታሪክ
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: