DW Amharic የዐርብ የካቲት 13 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
Автор: DW Amharic
Загружено: 2026-02-20
Просмотров: 5297
Описание: አ.አ፥ እናት ፓርቲ "ለኢትዮጵያ" ወደተባለው የፓርቲዎች ቅንጅት መመለሱ ተገለጠ፤ ጄኔቭ፥ የተወሰኑ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ጦር አዛዦች ለፍርድ መቅረብ አለባቸዉ-ተመድ፤ ሞቃዲሾ፥ ሶማሊያ ውስጥ በገንዘብ ችግር የምግብ ርዳታ ሊቋረጥ ይችላል ተባለ፤ ቤርሊን፥ የጀርመን መንግሥት የዶይቸ ቬለ የቱርኪዬ ዘጋቢ መታሰር እንደሚያሳስበው ገለጠ፤ ጅዳ፥ ሣዑዲ ዓረቢያ ከዩናይትድ ስቴትስ በቀረበላት የኑክሌር ስምምነት መሠረት ዩራኒየም ታበለጽግ ይሆናል፤ ኪዬቭ፥ ዩክሬን በሩስያና ቤላሩስ አትሌቶች የተነሳ በፓራሊምፒክ አልሳተፍ አለች
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: