የ11ኛ ዙር የክረምት ወራት የሥነ ጽሑፍ ሰልጣኞች የምረቃ ሥነ ሥርዓት
Автор: Ethiopian Academy of Sciences EAS
Загружено: 2025-09-30
Просмотров: 144
Описание:
#EAS
በኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር አማካኝነት የሚሰናዳው የክረምት ወራት የሥነ ጽሑፍ ሥልጠና መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ድጋፍ ሲከናወን ቆይቶ መስከረም 3፣ 2018 ዓ.ም በይፋ ተጠናቋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ አበረ አዳሙ፣ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብት እና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰርፀ ፍሬ ስብሃት፣ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ሥራ አስፈጻሚ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ተከተል ዮሐንስ፣ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል ዳይሬክተር አቶ ይታገሱ ጌትነት እና የክረምት ወራት የሥነ ጽሑፍ ሠልጣኞች ተገኝተዋል፡፡
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: