የኢትዮጵያ ፖስታ ነባራዊ ሁኔታ እና የወደፊት እቅድ — ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሐና አርዓያስላሴ
Автор: Ethiopost
Загружено: 2022-11-10
Просмотров: 4975
Описание:
ምንም እንኳን ደብዳቤ መጻፍን እንደ መገናኛ ዘዴ መጠቀም ባለፉት ዓመታት እየቀነሰ ቢመጣም የፖስታ አገልግሎቶች፣ የራሳችንን የኢትዮጵያፖስታን ጨምሮ ከዓመት አመት አስደናቂ የትርፍ ጭማሪ እያሳዩ ነው። የኢትዮጵያፖስታ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሐና አርዓያስላሴ ጥቅምት 2 ቀን 2015 በተካሄደው የአለም ፖስት ቀን በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር ከዚህ ዕድገት ጀርባ ያለውን የፋይናንስ እና የአሰራር እውነታ እንዲሁም የኢትዮጵያፖስታን የወደፊት ተስፋን በዝርዝር አስቀምጠዋል።
Although letter writing as a means of communication has declined over the years, postal services including our very own Ethiopost, continue to see a year-over-year increase in profit. Ethiopost CEO, Hana Arayaselassie, reflected on the financial and operational realities behind this as well as the promising future of Ethiopost during the World Post Day event held on October 12, 2022.
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: