የህዳር 19 ቀን 2018 ዓም የዓለም ዜና
Автор: DW Amharic
Загружено: 2025-11-28
Просмотров: 5908
Описание:
የህዳር 19 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
ትናንት በመቀሌ ከተማ በአዲ ሃቂ ክፍለ ከተማ የቦምብ ጥቃቱ መፈጸሙን ነዋሪዎች እና የጸጥታ ባለስልጣናት አስታወቁ። ጥቃቱ ስማቸው ያልተጠቀሰ የሰላም እና የፀጥታ ኃላፊ መኖሪያ ቤት ላይ ያነጣጠረ ሳይሆን አይቀርም ሲሉ አንድ የከተማዋ ነዋሪ ለዶቼቬለ ተናግረዋል።
የምዕራብ አፍሪቃ አገራት የኤኮኖሚ ማኅበረሰብ ኤኮዋስ መፈንቅለ መንግሥት የተካሄደባትን ጊኒ ቢሳውን ከውሳኔ ሰጭ አካልነት እንደሚያግድ አስጠነቀቀ።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሦስተኛው ዓለም ሀገራት ወደ አሜሪካን የሚሰደዱ ሰዎች በሙሉ ወደ አሜሪካን መግባታቸውን እንደሚያስቆሙ አስታወቁ።
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: