DW Amharic-የቅዳሜ ጥር 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
Автор: DW Amharic
Загружено: 2026-02-07
Просмотров: 8177
Описание: የዛሬው የዓለም ዜና፤ በኢትዮጵያ ሕፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል መባሉን፣የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሀይል በፈጸመው የድሮን ጥቃት ህጻናትን ጨምሮ 24 ሰዎች መገደላቸውን ፣የየመን የአመራር ምክር ቤት ኃላፊ በደቡብ የሀገሪቱ ክፍል አዲስ ካቢኔ መሰየሙን፤ጀርመን በቅርብ ጊዜ በተከሰቱ ቀውሶች ወደ 1 ትሪሊዮን ዩሮ ማውጣቷን ጥናት ማመልከቱን፤ትራምፕ ኦባማን በተመለከተ የለጠፉትን የዘረኝነት ቪዲዮ ከማኅበራዊ ገፃቸው ማጥፋታቸውን እንዲሁምሩሲያ ከ400 በላይ በሆኑ ድሮኖች እና በ40 ሚሳይሎች የዩክሬንን የኃይል ማመንጫዎች መምታቷን ያስቃኛል።
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: