DW Amharic የሐሙስ መጋቢት 10 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ዜና መጽሔት
Автор: DW Amharic
Загружено: 2026-03-19
Просмотров: 5798
Описание:
የዜና መጽሔት
-በኢትዮጵያ ወቅታዊ ዲፕሎማሲ ላይ የሚሰጡ አስተያየቶች ፣
-በትግራይ ክልል "አፈና እና የዘፈቀደ እሥራት" መኖሩን አንድ የሲቪክ ድርጅት መግለጹ
አማርኛ ለምን ከአፍሪካ ህብረት የሥራ ቋንቋዎች አንዱ ሳይሆን ለምን ቀረ? -የነዳጅ ዋጋ ንረት በአሶሳ ፣ እንዲሁም የተወደደው የዒድ ገበያ በደሴ በተሰኙ ርዕሶች ስር የተጠናቀሩ ዘገባዎች ተካተዋል። ሳምንታዊው የባህል መድረክ በኢትዮጵያ የብርሌ ታሪክ ላይ ያተኩራል ።
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: