8. ያዕቆብ፦ የእውነት ቃል
Автор: Evangelist Yared Tilahun
Загружено: 2022-03-02
Просмотров: 10270
Описание:
ቀደም ሲል (1፥13-16) ያዕቆብ እግዚአብሔር በክፉ እንደማይፈተን፣ ማንንም በክፉ እንደማይፈትን፣ ባጠቃላይ ክፋትን የሚያመነጭ ባሕሪ እንደሌለው፣ እንዲህም ማሰብ ስህተት መሆኑን ነግሮን ነበር። አሁን ደግሞ (1፥17-18) የበጎነትና የመልካምነት ሁሉ ምንጭ መሆኑን የዘፍጥረት ምዕራፍ አንድ የፍጥረት ሥራውን በስውር በመጥቀስ ያረጋግጥልናል። ያኔ በመጀመሪያው ፍጥረት ወቅት ከላይ በወረደ ቃል የሰማይ ብርሃናት ተወልደዋል። አሁን ደግሞ ከላይ በወረደ የእውነት ቃል (የመዳናችን ወንጌል) እኛ ተወልደናል።
በዚህ ክፍል ውስጥ የተሰወሩት የከበሩ ዕንቆዎች በቃሉ መምህር በወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁን አንድ ባንድ ይተነተናሉ። እስከ መጨረሻው በጥሞና እንዲከታተሉት ይመከራሉ።
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: