የነዳጅ ዋጋ “አስፈሪ በሆነ መልኩ” ሲንር ኢትዮጵያ “የቁጠባ እርምጃዎች” ልትከተል ነው
Автор: DW Amharic
Загружено: 2026-03-11
Просмотров: 3287
Описание: አሜሪካ እና እስራኤል ከኢራን በገጠሙት ጦርነት የነዳጅ ዋጋ ሲንር የኢትዮጵያ መንግሥት ለቤንዚን እና ለነጭ ናፍጣ በሊትር የሚያደርገው ድጎማ በ44 ብር ገደማ እንደጨመረ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ ተናግረዋል። ከነዳጅ በተጨማሪ የማዳበሪያ ዋጋ በዓለም ገበያ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ የኢትዮጵያ ገበሬዎችን ሊፈታተን ይችላል። ጦርነቱ ከመቀስቀሱ በፊት የ50 ኪሎግራም የዩሪያ ከረጢት በኢትዮጵያ ከ12 እስከ 15 ዶላር ይሸጥ ነበር። በዓለም አቀፍ ገበያ የ30% የዋጋ ጭማሪ ሲከሰት በኢትዮጵያ ያለው የችርቻሮ ዋጋ ከ16 እስከ 20 ዶላር ከፍ ይላል ተብሎ እንደሚገመት የቢዝነስ ደቨሎፕመንት ባለሙያው ኢዶሳ ታመነ ይናገራሉ።
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: