በቁም መከባበር! ሰውን የለውም ብለው የማይሸሹ፣ አለው ብለው የማይጠጉት የኢትዮጵያዊያን ኩራቶች
Автор: DMN - Diaspora Media Network
Загружено: 2026-03-16
Просмотров: 4015
Описание: የስደተኛው አለኝታዎች በቁም መከባበር ሰውን የለውም ብለው የማይሸሹ፣ አለው ብለው የማይጠጉት የኢትዮጵያዊያን ኩራቶች በኦስተን ቴክሳስ የመጀመሪያውን የኢትዮጵያዊ ምግብ ቤት የከፈቱት ወይዘሮ አስቴር እና በከተማው ያሉትን ሁለት የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስትያናት ቅድስት ልደታን እና ራጉዔልን የመሠረቱት አቶ ፋንቱ ጋይም በከተማው ላሉ ወገኖች ዘር ኃይማኖት ሳይሉ ብዙዎችን የረዱ ደግ ዜጎች ናቸው። የከተማው በጎ ሰዎች በቁም እናክብራቸው ብለው ይህን ዝግጅት አሰናድተዋል
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: