የአዲስ ኪዳን ዳሰሳ | መልዕክተ ያዕቆብ | ክፍል 2 | አስፋው በቀለ (ፓ/ር)
Автор: Asfaw Bekele Official
Загружено: 2022-07-20
Просмотров: 14684
Описание: ያዕቆብ ይህንን መልዕክት በመጻፍ አማኞችን ሊያሳስብ የሚፈልገው አማኞች በክርስቶስ ኢየሱስ ያላቸውን እምነት በሥራ ማሳየት እንዳለባቸው ለማስታወቅ ነው። በርግጥም ሰው የሚድነው በሥራ ባይሆንም፣ እውነተኛ እምነት ግን በሥራ ይታያል። በመሰረቱ ሐዋሪያው ጳውሎስ እንዳስተማረው፣ አማኝ በእምነት የሚድንበት አንደኛው ምክንያት “መልካሙን ሥራ” ለማድረግ ነው (ኤፌ 2፡8-10)። ሆኖም ግን ሰው በክርስቶስ አምናለሁ ካለ የማመኑ አይነተኛ ምልክት በእምነቱ ምክንያት የሚያፈራው መልካሙ ሥራው ነው። ይህንን እውነት ለማስጨበጥ ያዕቆብ የተለያዩ የሕይወት ገጽታዎችን እያነሳ፣ በእያንዳንዱ የሕይወት ገጽታ ውስጥ አማኝ እንደ ክርስቲያን እንዴት መኖር እንዳለበት ያሳስባል።
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: