በመጽሀፍ ቅዱስ ፈጣሪን ለማታለል ሞክረው የተቀጡ ሰዎች
Автор: ኦርቶዶክሳዊ ምልከታ Orthodox Perspective
Загружено: 2026-02-16
Просмотров: 84
Описание:
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች፤ ዛሬ የምንመለከተው እጅግ አስገራሚና አስፈሪ ስለሆነው "ፈጣሪን የመሸወድ" ሙከራና የሚያስከትለውን ቅጣት ነው። ብዙ ጊዜ ሰዎችን በቃላት፣ በአለባበስና በውሸት ሳቅ ልናታልል እንችል ይሆናል። ነገር ግን የልብን የሚያይ፣ የኩላሊትን የሚመረምር አምላክ መሸወድ አይቻልም።
መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፦ "አትሳቱ፤ እግዚአብሔር አይዘበትበትም። ሰው የዘራውን ሁሉ ያንኑ ደግሞ ያጭዳልና።" (ገላትያ 6፥7)
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: