ክፍለ-ጊዜ ሦስት (3 of 3)፡ “መልከጸዴቃዊ ካህን-ንጉስ” ኢየሱስ ከሌዊ ክህነት ይልቃል (ዕብ 7:1 - 8:6)! ሳምሶን ጥላሁን
Автор: ኢየሱስ ይልቃል!
Загружено: 2018-10-23
Просмотров: 425
Описание:
From Ethiopian Evangelical Church of Denver
"እንግዲህ ለእኛ የሚያስፈልገን፣ ቅዱስ፣ ነቀፋ የሌለበት፣ ንጹሕ፣ ከኀጢአተኞች የተለየና ከሰማያት በላይ የከበረ እንደዚህ ያለ ሊቀ ካህናት ነው። እርሱም እንደ ሌሎቹ ሊቃነ ካህናት፣ መጀመሪያ ስለ ራሱ ኀጢአት ከዚያም ስለ ሕዝቡ ኀጢአት በየቀኑ መሥዋዕት ማቅረብ አያስፈልገውም፤ ራሱን በሰጠ ጊዜ፣ ስለ ኀጢአታቸው ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መሥዋዕት አቅርቦአልና። ሕጉ ደካማ የሆኑትን ሰዎች ሊቃነ ካህናት አድርጎ ይሾማልና፤ ከሕግ በኋላ የመጣው መሐላ ግን ለዘላለም ፍጹም የሆነውን ልጅ ሾሞአል...እንግዲህ የምንናገረው ዋናው ነገር ይህ ነው፤ በሰማያት በግርማው ዙፋን ቀኝ የተቀመጠ እንዲህ ያለ ሊቀ ካህናት አለን፤"
Повторяем попытку...
Доступные форматы для скачивания:
Скачать видео
-
Информация по загрузке: